La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 28:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“እንቅብህና ቡሓቃህ ይባረካል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እንቅብህና ቡሖ ዕቃህ ይባረካሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“እግዚአብሔር የእህል ሰብልህንና ቡሃቃህን ይባርካል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መዛ​ግ​ብ​ት​ህና የቀ​ረ​ውም ሁሉ ቡሩክ ይሆ​ናል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እንቅብህና ቡሃቃህ ቡሩክ ይሆናል።

Ver Capítulo



ዘዳግም 28:5
4 Referencias Cruzadas  

“እንቅብህና ቡሓቃህ የተረገሙ ይሆናሉ።


“የማሕፀንህ ፍሬ፥ የምድርህ አዝመራ፥ የእንስሳትህ ግልገሎች፥ የከብትህ ጥጃ፥ የበግና የፍየል ግልገሎችህም ይባረካሉ።


“ጌታ እግዚአብሔርን ስላልታዘዝህና የሰጠህን ትእዛዝና ሥርዓት ስላልጠበቅህ እነዚህ ርግማኖች ሁሉ በአንተ ላይ ይመጣሉ፥ እስክትጠፋ ድረስ ያሳድዱህማል፥ ይወርሱሃል።


“ስትገባ ትባረካለህ፤ ስትወጣም ትባረካለህ።