“እንቅብህና ቡሓቃህ ይባረካል።
እንቅብህና ቡሖ ዕቃህ ይባረካሉ።
“እግዚአብሔር የእህል ሰብልህንና ቡሃቃህን ይባርካል።
መዛግብትህና የቀረውም ሁሉ ቡሩክ ይሆናል።
እንቅብህና ቡሃቃህ ቡሩክ ይሆናል።
“እንቅብህና ቡሓቃህ የተረገሙ ይሆናሉ።
“የማሕፀንህ ፍሬ፥ የምድርህ አዝመራ፥ የእንስሳትህ ግልገሎች፥ የከብትህ ጥጃ፥ የበግና የፍየል ግልገሎችህም ይባረካሉ።
“ጌታ እግዚአብሔርን ስላልታዘዝህና የሰጠህን ትእዛዝና ሥርዓት ስላልጠበቅህ እነዚህ ርግማኖች ሁሉ በአንተ ላይ ይመጣሉ፥ እስክትጠፋ ድረስ ያሳድዱህማል፥ ይወርሱሃል።
“ስትገባ ትባረካለህ፤ ስትወጣም ትባረካለህ።