La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 25:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“እህል እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“እህል በምታበራይበት ጊዜ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራይ ጊዜ በሬ​ዉን አፉን አት​ሰ​ረው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እህል የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo



ዘዳግም 25:4
5 Referencias Cruzadas  

ጻድቅ ሰው ለእንስሳው ነፍስ ይራራል፥ የክፉ ሰው ርኅራኄ ግን ጭካኔ ነው።


ጥቁሩ አዝሙድ በመውቂያ አይወቃም፥ ከሙንም የሠረገላ መንኰራኵር አይዞርበትም፤ ነገር ግን ጥቁሩ አዝሙድ በሽመል ከሙኑም በበትር ይወቃል።


ኤፍሬም ማበራየት የምትወድ የተገራች ጊደር ነበር፥ እኔም በውብ አንገትዋ ላይ አልጫንኩባትም፤ በኤፍሬም ላይ እጠምድበታለሁ፥ ይሁዳም ያርሳል፥ ያዕቆብም ለራሱ አፈሩን ያለሰልሳል።