La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 14:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሽመላ፥ ሳቢሳና መሰሎቹ፥ ጅንጅላቴ ወፍና የሌሊት ወፍ ናቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሽመላ፣ ማንኛውም ዐይነት ሳቢሳ፣ ጃንጁላቴ ወፍና የሌሊት ወፍ ናቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሸመላ፥ ሳቢሳ በየወገኑ፥ ጅንጁላቴ ወፍ፥ የሌሊት ወፍ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዕር​ኩም፥ ሽመላ፥ ሳቢ​ሳና መሰ​ሎቹ፥ ጅን​ጅ​ላቴ ወፍ፥ የሌ​ሊት ወፍ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እርኩም፥ ሽመላ፥ ሳቢሳ በየወገኑ፥ ጅንጅላቴ ወፍ፥ የሌሊት ወፍ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 14:18
3 Referencias Cruzadas  

ሽመላ፥ ሳቢሳ በየወገኑ፥ ጅንጁላቴ ወፍ፥ የሌሊት ወፍ።


ይብራ፥ ጥንብ አንሣ አሞራ፥ እርኩም፥


ክንፍ ያላቸው ጥቃቅን ነፍሳት ሁሉ ለእናንተ ርኩስ ናቸው፤ እነርሱን አትብሏቸው።