ደሙን እንደ ውሃ በመሬት ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው።
ደምን አትብላ፤ ይልቅስ እንደ ውሃ በመሬት ላይ አፍስሰው።
በምድር ላይ እንደ ውኃ አፍስሰው እንጂ አትብላው።
በምድር ላይ እንደ ውኃ አፍስሰው እንጂ አትብላው።
በምትኖሩበት ስፍራ ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ ፈጽሞ ማንኛውንም ስብና ደም እንዳትበሉ የዘለዓለም ሥርዓት ነው።”
ደሙን ግን እንደ ውሃ መሬት ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው።
ደሙን ግን እንዳትበላ ተጠንቀቅ፤ ደም ሕይወት ስለ ሆነ፥ ሥጋን ከነሕይወቱ አትብላ።
በጌታ ፊት ትክክል የሆነውን ነገር ስለምታደርግ፥ ለአንተም ሆነ ከአንተ በኋላ ለሚመጡት ልጆችህ መልካም እንዲሆንላቸው አትብላው።