La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 20:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነዚህም ሰዎች ወደ ፊት ቀድመውን በጢሮአዳ ጠበቁን።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱ ቀድመውን ሄደው በጢሮአዳ ቈዩን።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነ​ር​ሱም ቀድ​መ​ውን ሄደው በጢ​ሮ​አስ ቆዩን።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 20:5
6 Referencias Cruzadas  

በሚስያም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።


የክርስቶስን ወንጌል ለመስበክ ወደ ጢሮአዳ በመጣሁ ጊዜ፥ በጌታ በሩ ተከፍቶልኝ ነበር፤


ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱን እንዲሁም መጻሕፍቱን በተለይም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።