እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን።
እነዚህም ሰዎች ወደ ፊት ቀድመውን በጢሮአዳ ጠበቁን።
እነርሱ ቀድመውን ሄደው በጢሮአዳ ቈዩን።
እነርሱም ቀድመውን ሄደው በጢሮአስ ቆዩን።
በሚስያም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።
የክርስቶስን ወንጌል ለመስበክ ወደ ጢሮአዳ በመጣሁ ጊዜ፥ በጌታ በሩ ተከፍቶልኝ ነበር፤
ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱን እንዲሁም መጻሕፍቱን በተለይም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።