ሐዋርያት ሥራ 20:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 እነዚህም ሰዎች ወደ ፊት ቀድመውን በጢሮአዳ ጠበቁን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እነርሱ ቀድመውን ሄደው በጢሮአዳ ቈዩን። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 እነርሱም ቀድመውን ሄደው በጢሮአስ ቆዩን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን። Ver Capítulo |