Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 20:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 እነርሱ ቀድመውን ሄደው በጢሮአዳ ቈዩን።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 እነዚህም ሰዎች ወደ ፊት ቀድመውን በጢሮአዳ ጠበቁን።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 እነ​ር​ሱም ቀድ​መ​ውን ሄደው በጢ​ሮ​አስ ቆዩን።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 20:5
6 Referencias Cruzadas  

ስለዚህ በሚስያ በኩል አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።


ከዚህ በኋላ የክርስቶስን ወንጌል ለማስተማር ወደ ጢሮአዳ በሄድሁ ጊዜ ጌታ ሰፊ የአገልግሎት በር ከፍቶልኝ ነበር፤


ስትመጣ በጢሮአዳ በካርፑስ ዘንድ የተውኩትን ካባ ይዘህልኝ ና፤ መጻሕፍቱንም ይልቁንም የብራና መጻሕፍቱን አምጣልኝ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos