በሚስያም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።
ስለዚህ በሚስያ በኩል አድርገው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።
ስለዚህ በሚስያ በኩል አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።
ከሚስያም ዐልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።
በሚያስም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።
ከጢሮአዳም ተነሥተን በቀጥታ ወደ ሳሞትራቄ በነገውም ወደ ናጱሌ በመርከብ ሄድን፤
በሚስያም አንጻር በደረሱ ጊዜ ወደ ቢታንያ ይሄዱ ዘድን ሞከሩ፤ የኢየሱስ መንፈስም አልፈቀደላቸውም፤
እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን።
እኛ ግን ከቂጣ በዓል ቀን በኋላ ከፊልጵስዩስ በመርከብ ተነሥተን በአምስት ቀን ወደ ጢሮአዳ ወደ እነርሱ ደረስንና በዚያ ሰባት ቀን ተቀመጥን።
የክርስቶስን ወንጌል ለመስበክ ወደ ጢሮአዳ በመጣሁ ጊዜ፥ በጌታ በሩ ተከፍቶልኝ ነበር፤
ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱን እንዲሁም መጻሕፍቱን በተለይም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።