La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ነገሥት 6:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የጌታ ቃል ወደ ሰሎሞንን እንዲህ ሲል መጣ፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የእግዚአብሔርም ቃል እንዲህ ሲል ወደ ሰሎሞን መጣ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር ሰሎሞንን እንዲህ አለው፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ወደ ሰሎ​ሞን እን​ዲህ ሲል መጣ፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ሰሎሞን እንዲህ ሲል መጣ

Ver Capítulo



1 ነገሥት 6:11
2 Referencias Cruzadas  

የእያንዳንዱ ፎቅ ቁመት ሁለት ሜትር ከኻያ ሳንቲ ሜትር ሆኖ ከውጪ በኩል ወደ ቤተ መቅደሱ ተጠግቶ የተሠራው ባለ ሦስት ፎቅ ተጨማሪ ሕንጻ ከዋናው ሕንጻዎች ከሊባኖስ ዛፍ በተሠሩት አግዳሚ ሠረገሎች የተያያዘ ነበር።


“ስለዚህ ስለምትሠራው ቤት ሕጎቼን፥ ትእዛዞቼንና ሥርዓቴን ሁሉ ብትጠብቅ፥ ለአባትህ ለዳዊት የሰጠሁትን የተስፋ ቃል ለአንተ አጸናለሁ።