1 ነገሥት 4:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) አሒናዳብ የተባለው የዒዶ ልጅ፦ የማሕናይም ክፍለ ሀገር ገዢ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም የዒዶ ልጅ አሒናዳብ፤ በመሃናይም፣ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም አሒናዳብ የተባለው የዒዶ ልጅ፦ የማሕናይም ክፍለ ሀገር ገዢ፤ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) በማሃናይም የሳዶ ልጅ አሒናዳብ ነበረ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) በመሃናይም የዒዶ ልጅ አሒናዳብ፤ |
ዳዊት ማሕናይም ሲደርስ፥ ከአሞናውያን ከተማ ከራባ የመጣው፥ የናዖስ ልጅ ሾቢ፥ ከሎዶባር የመጣው የዓሚኤል ልጅ ማኪርና ከሮግሊም የመጣው ገለዓዳዊው ቤርዜሊ