የሕልቃናም ልጆች፤ ልጁ ሱፊ፥ ልጁ ናሐት፥
ልጁ ሕልቃና፣ ልጁ ሱፊ፣ ልጁ ናሐት፣
አሒሞትም ኤልቃናን ወለደ፤ ኤልቃናም ጾፋይን ወለደ፤ ጾፋይ ናሐትን ወለደ፤
ልጁ ሕልቃና፤ ልጁ ሱፌ፤ ልጁ ናሔት፤
የሕልቃናም ልጆች፥ አማሢ፥ አኪሞት።
ልጁ ኤልያብ፥ ልጁ ይሮሐም፥ ልጁ ሕልቃና ነበሩ።
የሱፍ ልጅ፥ የሕልቃና ልጅ፥ የመሐት ልጅ፥ የአማሢ ልጅ፥
ኦዚም ዘራእያን ወለደ፤ ዘራእያም መራዮትን ወለደ፤
በተራራማው በኤፍሬም አገር በአርማቴም መሴፋ የሚኖር ሕልቃና የተባለ አንድ ሰው ነበረ፤ እርሱም የይሮሐም ልጅ፥ የኤሊዩ ልጅ፥ የቶሑ ልጅ፥ የናሲብ ልጅ ሲሆን ከኤፍሬም ነገድ ነበረ።