La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 6:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሕልቃናም ልጆች፤ ልጁ ሱፊ፥ ልጁ ናሐት፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልጁ ሕልቃና፣ ልጁ ሱፊ፣ ልጁ ናሐት፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አሒሞትም ኤልቃናን ወለደ፤ ኤልቃናም ጾፋይን ወለደ፤ ጾፋይ ናሐትን ወለደ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልጁ ሕል​ቃና፤ ልጁ ሱፌ፤ ልጁ ናሔት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሕልቃናም ልጆች፤ ልጁ ሱፊ፥ ልጁ ናሐት፥

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 6:26
5 Referencias Cruzadas  

የሕልቃናም ልጆች፥ አማሢ፥ አኪሞት።


ልጁ ኤልያብ፥ ልጁ ይሮሐም፥ ልጁ ሕልቃና ነበሩ።


የሱፍ ልጅ፥ የሕልቃና ልጅ፥ የመሐት ልጅ፥ የአማሢ ልጅ፥


ኦዚም ዘራእያን ወለደ፤ ዘራእያም መራዮትን ወለደ፤


በተራራማው በኤፍሬም አገር በአርማቴም መሴፋ የሚኖር ሕልቃና የተባለ አንድ ሰው ነበረ፤ እርሱም የይሮሐም ልጅ፥ የኤሊዩ ልጅ፥ የቶሑ ልጅ፥ የናሲብ ልጅ ሲሆን ከኤፍሬም ነገድ ነበረ።