Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 6:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 አሒሞትም ኤልቃናን ወለደ፤ ኤልቃናም ጾፋይን ወለደ፤ ጾፋይ ናሐትን ወለደ፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 ልጁ ሕልቃና፣ ልጁ ሱፊ፣ ልጁ ናሐት፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 የሕልቃናም ልጆች፤ ልጁ ሱፊ፥ ልጁ ናሐት፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 ልጁ ሕል​ቃና፤ ልጁ ሱፌ፤ ልጁ ናሔት፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

26 የሕልቃናም ልጆች፤ ልጁ ሱፊ፥ ልጁ ናሐት፥

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 6:26
5 Referencias Cruzadas  

የኤልቃና ዘሮች ኤልቃናም ዐማሣይንና አሒሞትን ወለደ፤


ናሐት ኤሊያብን ወለደ፤ ኤልያብ ይሮሐምን ወለደ፤ ይሮሐምም ሕልቃናን ወለደ።


ጹፍ፥ ኤልቃና፥ ማሐት፥ ዐማሣይ፥


ዑዚ ዘራሕያን ወለደ፤ ዘራሕያ መራዮትን ወለደ፤


በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ራማ ተብላ በምትጠራ ትንሽ ከተማ የሚኖር ትውልዱ ከኤፍሬም ነገድ የሆነ፥ ሕልቃና ተብሎ የሚጠራ አንድ ሰው ነበር፤ እርሱም የይሮሐም ልጅ የኤሊሁ የልጅ ልጅ ሲሆን፥ ኤሊሁ ደግሞ የቶሑ ልጅ የጹፍ የልጅ ልጅ ነበር፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos