La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 6:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነዚህም የጌድሶን ልጆች ስሞች ናቸው፤ ሎቤኒ እና ሰሜኢ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የጌርሶን ወንዶች ልጆች፤ ሎቤኒ፣ ሰሜኢ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጌርሾንም ሊብኒንና ሺምዒን ወለደ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የጌ​ድ​ሶ​ንም ልጆች ስም ይህ ነው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የጌድሶንም ልጆች ስም ይህ ነው፤ ሎቤኒ ሰሜኢ።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 6:17
8 Referencias Cruzadas  

ከጌድሶናውያን ለአዳንና ሰሜኢ ነበሩ።


የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ነበሩ።


የቀዓትም ልጆች፤ እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል ነበሩ።


ሃሌ ሉያ! የጌታን ስም አመስግኑ፥ እናንተ የጌታ ባርያዎች ሆይ፥ አመስግኑት፥


ለመዘምራን አለቃ፥ በዋሽንት፥ የአሳፍ መዝሙር።


የጌርሾንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሊብኒና፥ ሽምኢ ናቸው።


የጌድሶንም ልጆች ስሞች በየወገኖቻቸው እነዚህ ናቸው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።


በጌድሶን ውስጥ የሎቤናውያን ወገንና የሰሜአውያን ወገን ይካተቱ ነበር፤ የጌድሶናውያን ወገኖች እነዚህ ናቸው።