ለይስሐቅም ስለ አባቱ ስለ አብርሃም ደግነት፥ ለሰው ሁሉ የምትሆን በረከትንና ቃል ኪዳንን አጸናለት።
ሕዝቦችን እንደሚባርክ ለይስሐቅም አረጋግጦለታል።