ነህምያ 7:62 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የዳላያ ልጆች፥ የጦብያ ልጆች፥ የኔቆዳ ልጆች ስድስት መቶ አርባ ሁለት። አዲሱ መደበኛ ትርጒም የዳላያ፣ የጦብያና፣ የኔቆዳ ዘሮች 642 መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የድላያ ልጆች፥ የጦቢያ ልጆች፥ የንቆዳ ልጆች፥ ስድስት መቶ አርባ ሁለት። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የዳላያ ልጆች፥ የጦብያ ልጆች፥ የኔቆዳ ልጆች፥ ስድስት መቶ አርባ ሁለት። |
ከቲልሜል፥ ከቲላሬስ፥ ከኪሩብ፥ ከአዶን፥ ከኢሜር የወጡ እነዚህ ናቸው፤ ነገር ግን የአባቶቻቸውን ቤቶችና ዘራቸውን ወይም ከእስራኤል ወገን መሆናቸውን ያስታውቁ ዘንድ አልቻሉም፤
ከካህናቱም የአብያ ልጆች፥ የአቆስ ልጆች፥ ከገለዓዳዊው ከቤርዜሊ ልጆች ሚስት ያገባ፥ በስሙም የተጠራ የቤርዜሊ ልጆች።