La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኤርምያስ 48:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሞአብ ጠፍ​ታ​ለች፤ ይህ​ንም በሴ​ጎር ተና​ገሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሞዓብ ትሰበራለች፤ ልጆቿም ጩኸት ያሰማሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ሞአብ ተደምስሳለች፤ ልጆችዋም ጩኸትን ያሰማሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል።

Ver Capítulo



ኤርምያስ 48:4
6 Referencias Cruzadas  

ያም ሰው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቍ​ጣው እንደ ገለ​በ​ጣ​ቸው፥ ይቅ​ርም እንደ አላ​ላ​ቸው ከተ​ሞች ይሁን፥ በማ​ለ​ዳም ልቅ​ሶን፥ በቀ​ት​ርም ጩኸ​ትን ይስማ፤


መፍ​ረ​ስና ታላቅ ጥፋት የሚል የጩ​ኸት ቃል ከሖ​ሮ​ና​ይም ተሰማ።


በሎ​ዊት ዓቀ​በት ልቅሶ እያ​ለ​ቀሱ ይወ​ጣ​ሉና፥ በሖ​ሮ​ና​ይ​ምም መን​ገድ የመ​ባ​ባ​ትን ጩኸት ሰም​ተ​ዋል።