ኤርምያስ 48:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ሞዓብ ትሰበራለች፤ ልጆቿም ጩኸት ያሰማሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 “ሞአብ ተደምስሳለች፤ ልጆችዋም ጩኸትን ያሰማሉ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ሞአብ ጠፍታለች፤ ይህንም በሴጎር ተናገሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል። Ver Capítulo |