La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 21:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ብቻ​ውን መጥቶ እንደ ሆነ ብቻ​ውን ይውጣ፤ ከሚ​ስ​ቱም ጋር መጥቶ እንደ ሆነ ሚስቱ ከእ​ርሱ ጋር ትውጣ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ብቻውን መጥቶ ከሆነ፣ ብቻውን በነጻ ይሂድ፤ ነገር ግን ሲመጣ ባለሚስት ከሆነ፣ እርሷ ዐብራው ትሂድ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ብቻውን መጥቶ እንደሆነ ብቻውን ይውጣ ከሚስቱ ጋር መጥቶ እንደሆነ ሚስቱ ከእርሱ ጋር ትውጣ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ባሪያ እንዲሆንህ አንተ በገዛኸው ጊዜ ሚስት ያላገባ ከሆነ፥ ለቆ በሚወጣበት ጊዜ ብቻውን ይሂድ፤ ባሪያው በገዛኸው ጊዜ ሚስት አግብቶ ከሆነ ግን ሚስቱን ይዞ ይውጣ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ብቻውን መጥቶ እንደሆነ ብቻውን ይውጣ፤ ከሚስቱ ጋር መጥቶ እንደሆነ ሚስቱ ከእርሱ ጋር ትውጣ።

Ver Capítulo



ዘፀአት 21:3
5 Referencias Cruzadas  

ዕብ​ራዊ ባሪያ የገ​ዛህ እንደ ሆነ ስድ​ስት ዓመት ያገ​ል​ግ​ልህ፤ በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ዓመት በነጻ አር​ነት ይውጣ።


ጌታው ሚስት አጋ​ብ​ቶት እንደ ሆነ ወን​ዶች ወይም ሴቶች ልጆች ብት​ወ​ል​ድ​ለት፥ ሚስ​ቱና ልጆቹ ለጌ​ታው ይገዙ፤ እር​ሱም ብቻ​ውን ነጻ ይውጣ።


“ሴት ልጁን ለባ​ር​ነት አሳ​ልፎ የሰጠ ቢኖር ሴቶች ባሪ​ያ​ዎች አር​ነት እን​ደ​ሚ​ወጡ እር​ስዋ ትውጣ።


በኢ​ዮ​ቤ​ልዩ ዓመ​ትም እርሱ ከል​ጆቹ ጋር ከአ​ንተ ይወ​ጣል፤ ወደ ወገ​ኖ​ቹም፥ ወደ አባ​ቱም ርስት ይመ​ለ​ሳል።