La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 32:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የወ​ይን ጠጃ​ቸው የእ​ባብ መርዝ፥ የሚ​ገ​ድ​ልም የእ​ፉ​ኝት መርዝ ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወይናቸው የእባብ መርዝ፣ የመራዥ እባብም መርዝ ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወይናቸው የእባብ መርዝ፥ የጨካኝ እፉኝት መርዝ ነው።”

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወይናቸው እንደ እባብ መርዝ ነው፤ እንደ ክፉ እፉኝትም መርዝ ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የወይን ጠጃቸው የእባብ መርዝ፥ 2 የእፉኝትም ሥራይ ነው።

Ver Capítulo



ዘዳግም 32:33
8 Referencias Cruzadas  

አቤቱ፥ ለአፌ ጠባቂ፥ ለከ​ን​ፈ​ሮ​ቼም ጽኑዕ መዝ​ጊ​ያን አኑር።


ያለ በደል ሮጥሁ ተዘ​ጋ​ጀ​ሁም፤ ተነሥ፥ ተቀ​በ​ለኝ፥ እይም።


አን​ተም አቤቱ፥ የኀ​ያ​ላን አም​ላክ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ፥ አሕ​ዛ​ብን ሁሉ ጐብ​ኛ​ቸው፥ ይቅ​ርም በላ​ቸው፤ ዐመፅ የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን ሁሉ ግን አት​ማ​ራ​ቸው።


“ዝም ብለን ለምን እን​ቀ​መ​ጣ​ለን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስለ በደ​ልን አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አጥ​ፍ​ቶ​ና​ልና፥ የሐ​ሞ​ት​ንም ውኃ አጠ​ጥ​ቶ​ና​ልና ተሰ​ብ​ስ​ባ​ችሁ ወደ ተመ​ሸጉ ከተ​ሞች እን​ግባ በዚ​ያም እን​ጥፋ።


ጕረ​ሮ​አ​ቸው እንደ ተከ​ፈተ መቃ​ብር ነው፤ በአ​ን​ደ​በ​ታ​ቸ​ውም ሸነ​ገሉ፤ ከከ​ን​ፈ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም በታች የእ​ባብ መርዝ አለ፤


ወይ​ና​ቸው ከሰ​ዶም ወይን፥ ሐረ​ጋ​ቸ​ውም ከገ​ሞራ ነው፤ ፍሬ​አ​ቸ​ውም ሐሞት ነው፤ ዘለ​ላ​ቸ​ውም መራራ ነው።


በእኔ ዘንድ ያለው ትእ​ዛዝ ይህ አይ​ደ​ለ​ምን? በመ​ዝ​ገ​ቤስ የታ​ተመ አይ​ደ​ለ​ምን?