La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 6:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሚ​ካ​ኤል ልጅ፤ የበ​ዓ​ሣያ ልጅ፥ የመ​ል​ክያ ልጅ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሚካኤል ልጅ፣ የበዓሤያ ልጅ፣ የመልክያ ልጅ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሚካኤል ልጅ፥ የበዓሤያ ልጅ፥ የመልክያ ልጅ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሚካኤል፥ ባዕሴያ፥ ማልኪያ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሚካኤል ልጅ፥ የበዓሤያ ልጅ፥ የመልክያ ልጅ፥

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 6:40
5 Referencias Cruzadas  

በቀ​ኙም የሚ​ቆ​መው ወን​ድሙ አሳፍ ነበረ፤ አሳ​ፍም የበ​ራ​ክያ ልጅ፥ የሳ​ምዓ ልጅ፤


የኤ​ትኒ ልጅ፥ የዛራ ልጅ፥ የዓ​ዳያ ልጅ፤


ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ከፋ​ሮስ ልጆች ራምያ፥ ዖዝያ፥ መል​ክያ፥ ሚያ​ሚን፥ አል​ዓ​ዛር፥ መል​ክያ፥ ቤን​ያህ።


ከኤ​ራም ልጆ​ችም አል​ዓ​ዛር፥ ይሲያ፥ ሚል​ክያ፥ ሰማያ፥ ስም​ዖን፥


የይ​ሁዳ ንጉሥ ሴዴ​ቅ​ያስ የመ​ል​ክ​ያን ልጅ ጳስ​ኮ​ር​ንና የካ​ህ​ኑን የመ​ዕ​ሴ​ይን ልጅ ሶፎ​ን​ያ​ስን ወደ ኤር​ም​ያስ በላከ ጊዜ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ወደ ኤር​ም​ያስ የመጣ ቃል ይህ ነው፦ እን​ዲ​ህም አለ፦