እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ምድረ በዳ፣
ጌታም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ተራራ ላይ እንዲህ አለው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
የሌዊ ወንዶች ልጆች፤ ጌርሶን፣ ቀዓት፣ ሜራሪ።
በሦስተኛው ወር እስራኤላውያን ከግብጽ ለቅቀው በወጡበት በዚያችው ዕለት ወደ ሲና ምድረ በዳ መጡ።
የሌዊ ነገድ ቤተ ሰቦች ግን ከሌሎች ጋራ ዐብረው አልተቈጠሩም፤