La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 13:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አንቺ ሕዝባችን በመዋረዱ ምክንያት ለነፍስሽ ያልሳሳሽ፥ በአምላካችን ፊትም በቀጥታ መንገድ በመሄድ ጥፋታችንን የተከላከልሽ እግዚአብሔር ለዘለዓለም እንድትከብሪ ያድርግሽ፤ በመልካም ሥራዎችም ይጐብኝሽ።” ሕዝቡም ሁሉ፦ “ይሁን፥ ይሁን” አሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህን ለዘ​ለ​ዓ​ለም እን​ድ​ት​ከ​ብሪ ያድ​ር​ግ​ልሽ፤ ስለ ወገ​ኖ​ችሽ አንቺ ልሙት ብለሽ ወጣሽ እንጂ፥ በፈ​ጣ​ሪ​ያ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት በቀ​ጥታ ሄድሽ እንጂ ለሰ​ው​ነ​ትሽ አል​ራ​ራ​ሽ​ምና በቸ​ር​ነቱ ይመ​ል​ከ​ትሽ።” ሕዝ​ቡም ሁሉ፥ “አሜን፥ አሜን” አሉ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 13:20
0 Referencias Cruzadas