Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 14:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ዮዲትም እንዲህ አለቻቸው፦ “ወንድሞቼ ስሙኝ፥ ይህን ራስ ውሰዱና በግንቡ ላይ ስቀሉት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ዮዲትም፥ “ወንድሞች፥ ስሙኝ፤ ይህን ቸብቸቦ ይዛችሁ በግንቡ ጫፍ ላይ ስቀሉት። Ver Capítulo |