እንዲህ ያለችውን ሴት ባናነጋግራትና ብንተዋት ለእኛ ውርደት ነው፤ ባንገናኛትም ትስቅብናለች።”
እንዲህ ያለች ሴት አግኝተን ባናነጋግራት ለእኛ ዕፍረታችን ነውና፥ ባንገናኛትም ይስቁብናልና” አለው።