Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 12:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ባጎስም ከሆሎፎርኒስ ፊት ወጥቶ ወደ እርሷ ገባ፤ እንዲህም አላት፦ “ወደ ጌታዬ ለመምጣት፥ በፊቱም ለመከበር፥ ከእኛ ጋር ወይን ለመጠጣት፥ ዛሬ በናቡከደነፆር ቤት ከሚያገለግሉ የአሦር ልጆች አንዲቱ ለመሆን ይህች ቆንጆ አታመንታ።”

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ባግ​ዋም ከሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒስ ዘንድ ወጥቶ ወደ እርሷ ገባ፥ “መልከ መል​ካም የሆ​ንሽ አንቺ ልጄ ሆይ! ወደ ጌታዬ መም​ጣ​ትን እንቢ አት​በዪ፤ በእ​ርሱ ዘንድ ትከ​ብ​ሪ​ያ​ለሽ፤ ከእ​ር​ሱም ጋራ ወይ​ንን ጠጥ​ተሽ ደስ ይል​ሻል፤ በና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ቤት ከሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ሉት ከአ​ሦር ልጆ​ችም እንደ አን​ዲቱ ትሆ​ኛ​ለሽ” አላት።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 12:13
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos