ኢዮብ 20:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከብረት መሣሪያም ቢሸሽ፥ የናስ ቀስት ይወጋዋል። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከብረት መሣሪያ ቢሸሽም፣ የናስ ቀስት ይወጋዋል። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከብረት ሰይፍ ቢያመልጥ በነሐስ ፍላጻ ይወጋል፤ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከሰይፍም ኀይል አያመልጥም፤ የናስም ቀስት ይወጋዋል። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከብረት መሣሪያም ይሸሻል፥ የናስም ቀስት ይወጋዋል። |
ከሞት የተረፉትም ሶርያውያን ሸሽተው ወደ አፌቅ ከተማ ገቡ፤ በዚያም ቁጥራቸው ኻያ ሰባት ሺህ በሚሆኑት ወታደሮች ላይ የከተማው ቅጽር ተንዶባቸው አለቁ። ቤንሀዳድም አምልጦ ወደ ከተማይቱ በመግባት ከአንድ ቤት በስተ ኋላ በኩል ባለው ክፍል ውስጥ ተደበቀ።