La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኤርምያስ 46:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጋሻንና አላባሽን አዘጋጁ ወደ ጦርነትም ቅረቡ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ትልቁንና ትንሹን ጋሻ አዘጋጁ፤ ለውጊያም ውጡ!

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ጋሻችሁን አዘጋጁ፤ ወደ ጦር ሜዳም ዝመቱ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ጋሻና ጦር ያዙ፤ ወደ ሰል​ፍም ቅረቡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጋሻ ጦር አዘጋጁ ወደ ሰልፍም ቅረቡ።

Ver Capítulo



ኤርምያስ 46:3
7 Referencias Cruzadas  

ማዕዱን ያዘጋጃሉ፥ ምንጣፉንም ይዘረጋሉ፥ ይበላሉም፥ ይጠጣሉም፤ እናንተ መሳፍንት ሆይ፥ ተነሡ፥ ጋሻውን አዘጋጁ።


በግብጽ አውጁ፥ በሚግዶልም አሰሙ፥ በሜምፎስና በጣፍናስ አሰሙ፤ እናንተም፦ ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶአልና ተነሥ ራስህንም አዘጋጅ በሉ።


ይህን በአሕዛብ መካከል አውጁ፥ ለጦርነት ተዘጋጁ፥ ኃያላንን አስነሡ፥ ጦረኖች ሁሉ ይቅረቡ ይውጡም።


እነሆ፥ መልካም ዜና የሚያመጣ፥ ሰላምንም የሚያሰማ ሰው እግር በተራሮች ላይ ነው! ይሁዳ ሆይ በዓሎችሽን አክብሪ፥ ስእለቶችሽን ክፈዪ፤ አጥፊው ፈጽሞ ተቆርጧልና፥ ከእንግዲህም ወዲህ በአንቺ በኩል አያልፍምና።


ለከበባው ውኃ ለራስሽ ቅጂ፥ ምሽግሽን አጠናክሪ፤ ወደ ጭቃው ግቢ፥ ጭቃውንም ርገጪ፥ የጡብ መሥሪያ ያዢ።