La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 11:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አርፋክስድም ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሼላሕንም ወለደ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አርፋክስድ በ35 ዓመቱ ሳላን ወለደ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አርፋክስድም 35 ዓመት ሲሆነው ሳላሕን ወለደ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አር​ፋ​ክ​ስ​ድም መቶ ሠላሳ አም​ስት ዓመት ኖረ፤ ቃይ​ና​ን​ንም ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አርፋክስድም መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 11:12
5 Referencias Cruzadas  

አርፋክስድ ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።


ሴምም አርፋክስድን ከወለደ በኋላ አምስት መቶ ዓመት ኖረ፥ ሌሎች ወንዶች እና ሴቶች ልጆች ወለደ።


አርፋክስድም ሼላሕን ከወለደ በኋላ አራት መቶ ሦስት ዓመት ኖረ፥ ሌሎች ወንዶች እና ሴቶች ልጆችን ወለደ። ቃይንምም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ሳላንም ወለደ፥ ቃይንምም ሳላን ከወለደ በኋላ ሶስት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፥ ሞተም።


አርፋክስድም ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።


የቃይናን ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥