እነዚህም የጌድሶን ልጆች ስሞች ናቸው፤ ሎቤኒ እና ሰሜኢ።
የጌርሶን ወንዶች ልጆች፤ ሎቤኒ፣ ሰሜኢ።
ጌርሾንም ሊብኒንና ሺምዒን ወለደ፤
የጌድሶንም ልጆች ስም ይህ ነው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።
የጌድሶንም ልጆች ስም ይህ ነው፤ ሎቤኒ ሰሜኢ።
ከጌድሶናውያን ለአዳንና ሰሜኢ ነበሩ።
የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ነበሩ።
የቀዓትም ልጆች፤ እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል ነበሩ።
ሃሌ ሉያ! የጌታን ስም አመስግኑ፥ እናንተ የጌታ ባርያዎች ሆይ፥ አመስግኑት፥
ለመዘምራን አለቃ፥ በዋሽንት፥ የአሳፍ መዝሙር።
የጌርሾንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሊብኒና፥ ሽምኢ ናቸው።
የጌድሶንም ልጆች ስሞች በየወገኖቻቸው እነዚህ ናቸው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።
በጌድሶን ውስጥ የሎቤናውያን ወገንና የሰሜአውያን ወገን ይካተቱ ነበር፤ የጌድሶናውያን ወገኖች እነዚህ ናቸው።