Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 5:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ኀይል ያለው ነፋ​ስም ይቃ​ወ​ማ​ቸ​ዋል፤ እንደ ነፋ​ስም ያደ​ር​ቃ​ቸ​ዋል፤ ኀጢ​አት ምድ​ሩን ሁሉ ታጠ​ፋ​ለ​ችና፥ ክፉም መሥ​ራት የኀ​ያ​ላ​ኑን ዙፋን ይገ​ለ​ብ​ጣ​ልና ይበ​ት​ና​ቸ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ኃይለኛ ነፋስ በእነርሱ ላይ ይነፍሳል፤ እንደ ዓውሎ ነፋስም ያበጥራቸዋል። ኃጢአት ምድርን ወና ያስቀራታል፤ ክፋትም የኃያላኑ ዙፋን ያነኳኩተዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 5:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች