Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 50:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ከካ​ህ​ና​ቱም እጅ የመ​ሥ​ዋ​ዕ​ቱን ሥጋ ክፍል በተ​ቀ​በለ ጊዜ፥ በመ​ሠ​ዊ​ያው አጠ​ገብ ይቆም ነበር፤ ወን​ድ​ሞ​ቹም በዙ​ሪ​ያው ቁመው ይጋ​ር​ዱት ነበር፤ እንደ ሊባ​ኖስ ለጋ ዝግ​ባና እንደ ዘን​ባ​ባም ዛፍ ይከ​ቡት ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ከመሠዊያው ምድጃ አጠገብ ቆሞ፥ ከካህናቱ እጅ ድርሻዎቹን ሲቀበል፥ የሊባኖስ ዝግባ በቅጠሉ እንደሚሸፈን፥ በዘንባባ ግንዶች እንደተከበበ ሁሉ፥ እርሱንም ወንድሞቹ ከበውት አክሊል ይሆኑታል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 50:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች