Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 47:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ቸር​ነ​ቱን አል​ተ​ወም፤ ሥራ​ው​ንም አላ​ጠ​ፋም፤ የጻ​ድ​ቃ​ኑ​ንም ልጆች አል​ደ​መ​ሰ​ሰም፤ የሚ​ወ​ዱ​ት​ንም ሰዎች ዘር አላ​ጠ​ፋም፤ ለያ​ዕ​ቆ​ብም ቅሬ​ትን ሰጠው፥ ከእ​ር​ሱም ለዳ​ዊት ሥርን ሰጠው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ጌታ ግን መሐሪ ነው፥ ቃሉን አያጥፍም፥ ለመረጠው ዘር አይነሣም፥ የወደደውንም ሰው ዘር አያጠፋም። እነሆ ለያዕቆብ ምትክ ተወለት፥ ለዳዊትም ከእርሱ የሚወጣ ሥር ሰጠው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 47:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች