Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 47:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ሰሎ​ሞ​ንም እንደ አባ​ቶቹ አረፈ ከእ​ር​ሱም በኋላ አእ​ምሮ የሌ​ለው ልጁን ለእ​ስ​ራ​ኤል ተወ። ይኸ​ውም ሕዝ​ቡን በም​ክሩ ያሳ​መ​ፃ​ቸው ሮብ​ዓም ነው። እስ​ራ​ኤ​ልን ያሳ​ታ​ቸው፥ ለኤ​ፍ​ሬ​ምም የኀ​ጢ​አት መን​ገ​ድን ያሳየ የና​ባጥ ልጅ ኢዮ​ር​ብ​ዓም ነበረ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ሰሎሞን ከአባቶቹ ጐን አረፈ፥ ዙፋኑን ለልጆቹ አንዱ፥ ከሕዝቡ መካከል እጅግ የማይረባው፥ ማስተዋል የጐደለውና ሕዝቡንም ለዓመፅ የገፋፋው ሮብዓም ወረሰ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 47:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች