Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 46:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 በተ​ጣ​ሏ​ቸው በአ​ሕ​ዛ​ብም ላይ አዘ​ነ​በ​ባ​ቸው፤ የተ​ዋ​ጓ​ቸ​ው​ንም በገ​ደል ውስጥ አጠ​ፏ​ቸው፤ ሕዝቡ ኀይ​ሉን ያውቁ ዘንድ የሚ​ዋ​ጋ​ላ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነውና፤ ኀይ​ሉን አከ​ታ​ትሎ ከእ​ነ​ርሱ ጋር አደ​ረ​ገ​ላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ጠላት የሆነውን ሕዝብ ወጋ፥ በቁልቁለቱም ላይ ደመሰሳቸው፥ የእርሱን ጀግንነት በጌታ ስም እንደሚዋጋ አሳያቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 46:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች