ምሳሌ 24:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ልጄ ሆይ፥ በክፉ ሰዎች አትቅና፥ ከእነርሱም ጋር መኖርን አትውደድ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 በክፉ ሰዎች አትቅና፤ ጓደኛነታቸውም አይመርህ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 በክፉ ሰዎች አትቅና፥ ከእነርሱ ጋርም መሆንን አትመኝ፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 በክፉ ሰዎች አትቅና፤ ከእነርሱም ጋር ጓደኛ ለመሆን አትፈልግ፤ ምዕራፉን ተመልከት |