ምሳሌ 1:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ምክሬን ይመለከቱ ዘንድ አልፈቀዱምና፥ ዘለፋዬንም ሁሉ ንቀዋልና፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ምክሬን ለመቀበል ስላልፈለጉ፣ ዘለፋዬን ስለ ናቁ፣ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ምክሬን አልፈቀዱምና፥ ተግሣጼንም ሁሉ ንቀዋልና፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ምክሬን አልፈለጋችሁም፤ ተግሣጼንም ንቃችኋል። ምዕራፉን ተመልከት |