የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 2:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በእሱ ዘንድ እኛ የምንታየው እንደተናቀ ነገር ነው፤ ከርኩሰትም እንደሚርቅ ከመንገዳችን ይርቃል፤ የትክክለኛ ሰው ፍጻሜው የባረከ ነው ብሎ ያምናል፤ እግዚአብሔር አባቴ ነው በማለትም ይመካል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በእ​ርሱ ዘን​ድም የተ​ና​ቅን ሆነ​ናል፤ ከር​ኵ​ሰ​ትም እን​ደ​ሚ​ርቅ ከመ​ን​ገ​ዳ​ችን ይር​ቃል። የጻ​ድ​ቃ​ንን መጨ​ረሻ ያመ​ሰ​ግ​ናል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አባቱ እንደ ሆነ ይመ​ካል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 2:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች