ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጥበብ 2:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ምክንያቱም የእርሱ አኗኗር ከሌሎች ሰዎች ጋር የማይመሳሰል፥ መንገዱም ፈጽሞ ልዩ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 በመልኩም በእኛ ጭንቅ ሆኖብናል፤ አኗኗሩም ከሌላ ጋር አይመሳሰልም፤ መንገዱም ልዩ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |