የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጦብያ እናቱ በሞተች ጊዜ ከአባቱ ጐን ቀበራት። ከዚህ በኋላ ከሚስቱና ከልጆቸ ጋር ወደ ሜዶን ሄደ፥ በኢቅባጥና ከአማቹ ከራጉኤል ጋር ተጠመቀ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እናቱ ሐናም በሞ​ተች ጊዜ ካባቱ ጋራ ቀበ​ራት። ጦብ​ያም ከሚ​ስ​ቱና ከል​ጆቹ ጋር አማቱ ራጉ​ኤል ወዳ​ለ​በት ወደ ባጥና ሄደ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች