የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጸሎት ከጾም ጋር፥ ምጽዋትም ከጽድቅ ጋር፥ በተንኰል ከመበልፀግ የበለጡ ናቸው። ወርቅን ከመሰብሰብ ምጽዋት መስጠት ይበልጣል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጸሎት ከጾም፥ ከም​ጽ​ዋ​ትና ከጽ​ድቅ ጋር መል​ካም ነው። ከብዙ የዓ​መፅ ገን​ዘብ ጥቂት የእ​ው​ነት ገን​ዘብ ይሻ​ላል፤ ወር​ቅ​ንም ከማ​ድ​ለብ ምጽ​ዋት መስ​ጠት ይሻ​ላል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች