Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ጸሎት ከጾም፥ ከም​ጽ​ዋ​ትና ከጽ​ድቅ ጋር መል​ካም ነው። ከብዙ የዓ​መፅ ገን​ዘብ ጥቂት የእ​ው​ነት ገን​ዘብ ይሻ​ላል፤ ወር​ቅ​ንም ከማ​ድ​ለብ ምጽ​ዋት መስ​ጠት ይሻ​ላል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ጸሎት ከጾም ጋር፥ ምጽዋትም ከጽድቅ ጋር፥ በተንኰል ከመበልፀግ የበለጡ ናቸው። ወርቅን ከመሰብሰብ ምጽዋት መስጠት ይበልጣል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች