የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከእናንተ ጋር በነበርሁበት ጊዜ፥ ወደ እናንተ የመጣሁት በእግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ በራሴ አይደለም፤ በሕይወት ዘመናችሁ ሁሉ መባረክ የሚገባችሁ እሱን ነው፥ ማመስገን የሚገባችሁ እሱን ነው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ምስ​ጋና ለእኔ አይ​ገ​ባ​ኝ​ምና፥ ነገር ግን የአ​ም​ላ​ካ​ችሁ ፈቃድ አመ​ጣኝ፤ ስለ​ዚ​ህም በዘ​መ​ናት ሁሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ኑት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች