የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 49:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የዩሴዴቅ ልጅ ኢያሱም እንዲሁ ነበር። በኖሩበትም ዘመን የእግዚአብሔርን ቤት አሠሩ፥ ዘላለማዊ ክብር ያለውን፥ ለእግዚአብሔር የተቀደሰውንም ቤተ መቅደስ አቆሙ። ነህምያ

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዮ​ሴ​ዴቅ ልጅ ዮሴ​ዕም እን​ዲሁ ነበረ፤ በዘ​መ​ና​ቸ​ውም ቤተ መቅ​ደ​ስን ሠሩ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ክብር የተ​ዘ​ጋጀ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ሕዝብ አከ​በ​ሩት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 49:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች