በማምለጥም ላይ ሳለ እንደነቃና የሚያስፈራም ነገር ባለ መኖሩ የተደነቀ ሰውን ይመስላል።
የሸሸው ሰው ግን ዕለቱን ያመልጣል፤ ፍርሀቱንም እርሱ ራሱ ያደንቃታል፤