Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 9:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

35 እና​ገ​ርም ነበር፤ አል​ፈ​ራ​ምም ነበር፤ የማ​ው​ቀ​ውም ነገር የለም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

35 ሳልፈራው በተናገርሁት ነበር፤ አሁን ባለሁበት ሁኔታ ግን፣ አልችልም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

35 እናገርም ነበር፥ አልፈራውምም ነበር፥ በራሴ እንዲህ አይደለሁምና።”

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

35 እኔ ሰዎች እንደሚያስቡኝ ስላልሆንኩ እርሱን ሳልፈራው በተናገርኩት ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

35 እናገርም ነበር፥ አልፈራውምም ነበር፥ በራሴ እንዲህ አይደለሁምና።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 9:35
2 Referencias Cruzadas  

“ነፍሴ ስለ ተጨ​ነ​ቀች ቃሌን በእ​ን​ጕ​ር​ጕሮ አሰ​ማ​ለሁ፤ ነፍ​ሴም እየ​ተ​ጨ​ነ​ቀች በም​ሬት እና​ገ​ራ​ለሁ።


ከዚ​ህም በኋላ ትጠ​ራ​ኛ​ለህ፥ እኔም እመ​ል​ስ​ል​ሃ​ለሁ። ወይም አንተ ተና​ገር፥ አኔም እመ​ል​ስ​ል​ሃ​ለሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos