ኢዮብ 41:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በአንገቱ ኀይል ታድራለች፤ ለሚያየውም በፊቱ ሞት ይውላል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 የደረበውን ልብስ ማን ሊያወልቅ ይችላል? ማንስ ሊለጕመው ወደ መንጋጋው ይቀርባል? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 እስትንፋሱ ከሰልን ታቃጥላለች፥ ነበልባልም ከአፉ ይወጣል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ድርብርብ የሆነ ቆዳውን ለመግፈፍና መንጋጋውንስ ለመፈልቀቅ ማን ይችላል? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 እስትንፋሱ ከሰልን ታቃጥላለች፥ ነበልባልም ከአፉ ይወጣል። Ver Capítulo |