ኢዮብ 39:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 በዓለቱ ገደል ላይ ይኖራል፤ በገደሉ ገመገምና በጥጉ ያድራል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 በገደል ላይ ይኖራል፤ በዚያም ያድራል፤ ምሽጉም የቋጥኝ ጫፍ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 የሌሊት መኖርያው ዓለት ነው፥ የዓለት ጫፍም መከላከያ ይሆነዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ንስር በቋጥኞች መካከል ይኖራል፤ እዚያም ጎጆውን ይሠራል። ቋጥኞቹም መከላከያ ይሆኑለታል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 በገደል ላይ ይኖራል፥ በገደሉ ገመገምና በጥጉ ያድራል። Ver Capítulo |