ኢዮብ 36:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ይበድሉ ዘንድ በተቀበሉት መማለጃ ኀጢአት ምክንያት ቍጣ በኃጥኣን ላይ ትመጣለች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ባለጠግነት እንዳያታልልህ፣ የእጅ መንሻ ብዛትም እንዳያስትህ ተጠንቀቅ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ሀብት ወደ ስድብ አስቶ እንዳይወስድህ፥ ትልቅ ጉቦም ከመስመር እንዳያስወጣህ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ማንም ሰው በሀብት ብዛት እንዳያስትህ፥ በጉቦም እንዳይደልልህ ተጠንቀቅ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ቍጣ ለስድብ አያታልልህ፥ የማማለጃም ብዛት ፈቀቅ አያድርግህ። Ver Capítulo |