ኢዮብ 36:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በጭንቀት ካሉ ከችግረኞች ልመና የተነሣ አእምሮህ በፈቃድ አያስትህ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ባለጠግነትህም ሆነ ብርቱ ጥረትህ ሁሉ፣ ችግር ውስጥ እንዳትገባ ሊረዳህ ይችላልን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ብልጽግናህና ኃይልህ በሙሉ ከችግር የሚጠብቅህ ይመስልሃልን? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ሀብትህና ሥልጣንህ ምንም ያህል ከፍተኞች ቢሆኑ፥ ከጭንቀት አያድኑህም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ባለጠግነትህ የኃይልህም ብርታት ሁሉ ያለ ችግር እንድትሆን ሊረዳህ ይችላልን? Ver Capítulo |