Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 25:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 በስ​ተ​ጐኑ ስድ​ስት ቅር​ን​ጫ​ፎች ይው​ጡ​ለት፤ ሦስት የመ​ቅ​ረዙ ቅር​ን​ጫ​ፎች በአ​ንድ ወገን፥ ሦስ​ትም የመ​ቅ​ረዙ ቅር​ን​ጫ​ፎች በሌላ ወገን ይውጡ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 ከመቅረዙ ግራና ቀኝ ጐን ጋራ የተያያዙ፣ በአንዱ በኩል ሦስት በሌላው በኩል ሦስት በድምሩ ስድስት ቅርንጫፎች ይኑሩት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 በስተጎኑ ስድስት ቅርንጫፎች ይውጡለት፤ ሦስት የመቅረዙ ቅርንጫፎች በአንድ ወገን፥ ሦስት የመቅረዙ ቅርንጫፎች በሌላ ወገን ይውጡ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 በስተጐኑ ስድስት ቅርንጫፎች አውጣለት፤ ይኸውም ሦስቱ በአንድ ጐን ሲሆኑ፥ ሦስቱ ደግሞ በሌላ ጐን ይሁኑ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 በስተጎኑ ስድስት ቅርንጫፎች ይውጡለት፤ ሦስት የመቅረዙ ቅርንጫፎች በአንድ ወገን፥ ሦስትም የመቅረዙ ቅርንጫፎች በሌላ ወገን ይውጡ።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 25:32
3 Referencias Cruzadas  

የአ​ና​ጺ​ዎች አለቃ ይሆን ዘንድ ወር​ቅ​ንና ብርን፥ ናስ​ንም፥ ብጫና ሰማ​ያዊ፥ እጥፍ ሆኖ የተ​ፈ​ተለ ነጭና ቀይ ሐርን ይሠራ ዘንድ፤


በስ​ተ​ጎ​ንዋ ስድ​ስት ቅር​ን​ጫ​ፎች ወጡ​ላት፤ ሦስቱ የመ​ቅ​ረ​ዝዋ ቅር​ን​ጫ​ፎች በአ​ንድ ወገን፥ ሦስ​ቱም የመ​ቅ​ረ​ዝዋ ቅር​ን​ጫ​ፎች በሁ​ለ​ተ​ኛው ወገን ወጡ።


መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል፤በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos